Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/ethiopiahistorywisdom/-1210-1211-1212-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tg-me/post.php on line 50
የኢትዮጵያ ታሪክና ጥበቦች | Telegram Webview: ethiopiahistorywisdom/1211 -
Telegram Group & Telegram Channel
የጣና ሀይቅ ጉዳይ

ጣና ከዛሬ ነገ ህመሙ እያገረሸበት ይሻለዋል ስንል እየባሰበት ምንም መፍትሄ አጥቶ ተቀምጧል።
የአማራ ክልል መንግስት ጩኸቱ ሲበዛበት የጣና ሀይቅና ሌሎች ውሀማ አካላት ጥበቃ ኤጀንሲ በሚል የራሱ ተቋም አቋቁሞ ከ 6 ያልበለጡ ባለሙያወችን ቀጥሮ አንድ ሁለት መኪና ገዝቶ ከዚህ በኋላ አልሰማቹህም ብሎ ፊቱን አዙሯል።

የጣና ሀይቅ ችግር አንድ አይደለም መቶ የሚደርስ ችግር ነው ያለበት ይህንን
ችግር ለመፍታት የክልሉ መንግስት ፣ የክልሉ ጣና ኤጄንሲ ፣ የክልሉ አካባቢ
ጥበቃ ቢሮ ፣ የክልሉ መሬት አስተዳደር ፣ የክልሉ ግብርና ቢሮ ፣ የአባይ ተፍሰስ
ቢሮ ፣ በተፈጥሮ ሀብት ጉዳይ ላይ የሚሰሩ የውጭ ድርጂቶች ፣ ሲቪክ
ማህበራት እና ህብረተሰቡ በጋራ ተረባርበው በዘላቂነት ሲሰሩ ብቻ እንጂ ለውጥ የሚመጣው ለአንድ ተቋም ብቻ ሰጥቶ የሚመጣ ለውጥ አይኖርም።

ለምሳሌ፦
- ከመሬት አስተዳደር ፣ አስተዳደር አካላትና ፣ ከጣና ኤጀንሲ እና ከግብርና
ቢሮው ጋር ሁኖ በጋራ እስከ ጣና ሀይቁ ድረስ የሚታረሰውን እርሻ ካላስቆሙት
እና የእርከን ስራውን በጋራ ካላሰሩት እንዴት ደለልን መከላከል ይቻላል??

- በቂ የሰው ሀይል ቅጥር ክልሉ ለጣና ኤጀንሲ ቀጥሮ ካልሰጠ በ 7 ሰወች
እንዴት ጣና ሀይቅን መታደግ ይቻላል??

- ባለሀብቱ እና ድርጂቶች ጣና ሀይቅን ሲደለድሉ እና መጫወቻ ሲያደርጉት
የክልሉ መንግስት ፣ አካባቢ ጥበቃና ጣና ኤጀንሲ በጋራ ካልሰሩ አንድ ቢሮ
በምን አቅሙ ነው የሚያስቆማቸው?

ማሳሰቢያ- የጣና ሀይቅ ጉዳይ መቸም የማንደራደርበት የአይን ብሌናችን መሆኑ
ታውቆ ሀይቁ የገጠመውን ውስብስብ ችግር እንዲፈታ የክልሉ መንግስት
በየደረጃው ካሉ አካላት ጋር መነጋገር እና ወደ ስራ መግባት ይጠበቅበታል
እንላለን።

#Metages_Ethio



tg-me.com/ethiopiahistorywisdom/1211
Create:
Last Update:

የጣና ሀይቅ ጉዳይ

ጣና ከዛሬ ነገ ህመሙ እያገረሸበት ይሻለዋል ስንል እየባሰበት ምንም መፍትሄ አጥቶ ተቀምጧል።
የአማራ ክልል መንግስት ጩኸቱ ሲበዛበት የጣና ሀይቅና ሌሎች ውሀማ አካላት ጥበቃ ኤጀንሲ በሚል የራሱ ተቋም አቋቁሞ ከ 6 ያልበለጡ ባለሙያወችን ቀጥሮ አንድ ሁለት መኪና ገዝቶ ከዚህ በኋላ አልሰማቹህም ብሎ ፊቱን አዙሯል።

የጣና ሀይቅ ችግር አንድ አይደለም መቶ የሚደርስ ችግር ነው ያለበት ይህንን
ችግር ለመፍታት የክልሉ መንግስት ፣ የክልሉ ጣና ኤጄንሲ ፣ የክልሉ አካባቢ
ጥበቃ ቢሮ ፣ የክልሉ መሬት አስተዳደር ፣ የክልሉ ግብርና ቢሮ ፣ የአባይ ተፍሰስ
ቢሮ ፣ በተፈጥሮ ሀብት ጉዳይ ላይ የሚሰሩ የውጭ ድርጂቶች ፣ ሲቪክ
ማህበራት እና ህብረተሰቡ በጋራ ተረባርበው በዘላቂነት ሲሰሩ ብቻ እንጂ ለውጥ የሚመጣው ለአንድ ተቋም ብቻ ሰጥቶ የሚመጣ ለውጥ አይኖርም።

ለምሳሌ፦
- ከመሬት አስተዳደር ፣ አስተዳደር አካላትና ፣ ከጣና ኤጀንሲ እና ከግብርና
ቢሮው ጋር ሁኖ በጋራ እስከ ጣና ሀይቁ ድረስ የሚታረሰውን እርሻ ካላስቆሙት
እና የእርከን ስራውን በጋራ ካላሰሩት እንዴት ደለልን መከላከል ይቻላል??

- በቂ የሰው ሀይል ቅጥር ክልሉ ለጣና ኤጀንሲ ቀጥሮ ካልሰጠ በ 7 ሰወች
እንዴት ጣና ሀይቅን መታደግ ይቻላል??

- ባለሀብቱ እና ድርጂቶች ጣና ሀይቅን ሲደለድሉ እና መጫወቻ ሲያደርጉት
የክልሉ መንግስት ፣ አካባቢ ጥበቃና ጣና ኤጀንሲ በጋራ ካልሰሩ አንድ ቢሮ
በምን አቅሙ ነው የሚያስቆማቸው?

ማሳሰቢያ- የጣና ሀይቅ ጉዳይ መቸም የማንደራደርበት የአይን ብሌናችን መሆኑ
ታውቆ ሀይቁ የገጠመውን ውስብስብ ችግር እንዲፈታ የክልሉ መንግስት
በየደረጃው ካሉ አካላት ጋር መነጋገር እና ወደ ስራ መግባት ይጠበቅበታል
እንላለን።

#Metages_Ethio

BY የኢትዮጵያ ታሪክና ጥበቦች






Share with your friend now:
tg-me.com/ethiopiahistorywisdom/1211

View MORE
Open in Telegram


የኢትዮጵያ ታሪክና ጥበቦች Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

የኢትዮጵያ ታሪክና ጥበቦች from us


Telegram የኢትዮጵያ ታሪክና ጥበቦች
FROM USA