የጣና ሀይቅ ጉዳይ
ጣና ከዛሬ ነገ ህመሙ እያገረሸበት ይሻለዋል ስንል እየባሰበት ምንም መፍትሄ አጥቶ ተቀምጧል።
የአማራ ክልል መንግስት ጩኸቱ ሲበዛበት የጣና ሀይቅና ሌሎች ውሀማ አካላት ጥበቃ ኤጀንሲ በሚል የራሱ ተቋም አቋቁሞ ከ 6 ያልበለጡ ባለሙያወችን ቀጥሮ አንድ ሁለት መኪና ገዝቶ ከዚህ በኋላ አልሰማቹህም ብሎ ፊቱን አዙሯል።
የጣና ሀይቅ ችግር አንድ አይደለም መቶ የሚደርስ ችግር ነው ያለበት ይህንን
ችግር ለመፍታት የክልሉ መንግስት ፣ የክልሉ ጣና ኤጄንሲ ፣ የክልሉ አካባቢ
ጥበቃ ቢሮ ፣ የክልሉ መሬት አስተዳደር ፣ የክልሉ ግብርና ቢሮ ፣ የአባይ ተፍሰስ
ቢሮ ፣ በተፈጥሮ ሀብት ጉዳይ ላይ የሚሰሩ የውጭ ድርጂቶች ፣ ሲቪክ
ማህበራት እና ህብረተሰቡ በጋራ ተረባርበው በዘላቂነት ሲሰሩ ብቻ እንጂ ለውጥ የሚመጣው ለአንድ ተቋም ብቻ ሰጥቶ የሚመጣ ለውጥ አይኖርም።
ለምሳሌ፦
- ከመሬት አስተዳደር ፣ አስተዳደር አካላትና ፣ ከጣና ኤጀንሲ እና ከግብርና
ቢሮው ጋር ሁኖ በጋራ እስከ ጣና ሀይቁ ድረስ የሚታረሰውን እርሻ ካላስቆሙት
እና የእርከን ስራውን በጋራ ካላሰሩት እንዴት ደለልን መከላከል ይቻላል??
- በቂ የሰው ሀይል ቅጥር ክልሉ ለጣና ኤጀንሲ ቀጥሮ ካልሰጠ በ 7 ሰወች
እንዴት ጣና ሀይቅን መታደግ ይቻላል??
- ባለሀብቱ እና ድርጂቶች ጣና ሀይቅን ሲደለድሉ እና መጫወቻ ሲያደርጉት
የክልሉ መንግስት ፣ አካባቢ ጥበቃና ጣና ኤጀንሲ በጋራ ካልሰሩ አንድ ቢሮ
በምን አቅሙ ነው የሚያስቆማቸው?
ማሳሰቢያ- የጣና ሀይቅ ጉዳይ መቸም የማንደራደርበት የአይን ብሌናችን መሆኑ
ታውቆ ሀይቁ የገጠመውን ውስብስብ ችግር እንዲፈታ የክልሉ መንግስት
በየደረጃው ካሉ አካላት ጋር መነጋገር እና ወደ ስራ መግባት ይጠበቅበታል
እንላለን።
#Metages_Ethio
ጣና ከዛሬ ነገ ህመሙ እያገረሸበት ይሻለዋል ስንል እየባሰበት ምንም መፍትሄ አጥቶ ተቀምጧል።
የአማራ ክልል መንግስት ጩኸቱ ሲበዛበት የጣና ሀይቅና ሌሎች ውሀማ አካላት ጥበቃ ኤጀንሲ በሚል የራሱ ተቋም አቋቁሞ ከ 6 ያልበለጡ ባለሙያወችን ቀጥሮ አንድ ሁለት መኪና ገዝቶ ከዚህ በኋላ አልሰማቹህም ብሎ ፊቱን አዙሯል።
የጣና ሀይቅ ችግር አንድ አይደለም መቶ የሚደርስ ችግር ነው ያለበት ይህንን
ችግር ለመፍታት የክልሉ መንግስት ፣ የክልሉ ጣና ኤጄንሲ ፣ የክልሉ አካባቢ
ጥበቃ ቢሮ ፣ የክልሉ መሬት አስተዳደር ፣ የክልሉ ግብርና ቢሮ ፣ የአባይ ተፍሰስ
ቢሮ ፣ በተፈጥሮ ሀብት ጉዳይ ላይ የሚሰሩ የውጭ ድርጂቶች ፣ ሲቪክ
ማህበራት እና ህብረተሰቡ በጋራ ተረባርበው በዘላቂነት ሲሰሩ ብቻ እንጂ ለውጥ የሚመጣው ለአንድ ተቋም ብቻ ሰጥቶ የሚመጣ ለውጥ አይኖርም።
ለምሳሌ፦
- ከመሬት አስተዳደር ፣ አስተዳደር አካላትና ፣ ከጣና ኤጀንሲ እና ከግብርና
ቢሮው ጋር ሁኖ በጋራ እስከ ጣና ሀይቁ ድረስ የሚታረሰውን እርሻ ካላስቆሙት
እና የእርከን ስራውን በጋራ ካላሰሩት እንዴት ደለልን መከላከል ይቻላል??
- በቂ የሰው ሀይል ቅጥር ክልሉ ለጣና ኤጀንሲ ቀጥሮ ካልሰጠ በ 7 ሰወች
እንዴት ጣና ሀይቅን መታደግ ይቻላል??
- ባለሀብቱ እና ድርጂቶች ጣና ሀይቅን ሲደለድሉ እና መጫወቻ ሲያደርጉት
የክልሉ መንግስት ፣ አካባቢ ጥበቃና ጣና ኤጀንሲ በጋራ ካልሰሩ አንድ ቢሮ
በምን አቅሙ ነው የሚያስቆማቸው?
ማሳሰቢያ- የጣና ሀይቅ ጉዳይ መቸም የማንደራደርበት የአይን ብሌናችን መሆኑ
ታውቆ ሀይቁ የገጠመውን ውስብስብ ችግር እንዲፈታ የክልሉ መንግስት
በየደረጃው ካሉ አካላት ጋር መነጋገር እና ወደ ስራ መግባት ይጠበቅበታል
እንላለን።
#Metages_Ethio
tg-me.com/ethiopiahistorywisdom/1211
Create:
Last Update:
Last Update:
የጣና ሀይቅ ጉዳይ
ጣና ከዛሬ ነገ ህመሙ እያገረሸበት ይሻለዋል ስንል እየባሰበት ምንም መፍትሄ አጥቶ ተቀምጧል።
የአማራ ክልል መንግስት ጩኸቱ ሲበዛበት የጣና ሀይቅና ሌሎች ውሀማ አካላት ጥበቃ ኤጀንሲ በሚል የራሱ ተቋም አቋቁሞ ከ 6 ያልበለጡ ባለሙያወችን ቀጥሮ አንድ ሁለት መኪና ገዝቶ ከዚህ በኋላ አልሰማቹህም ብሎ ፊቱን አዙሯል።
የጣና ሀይቅ ችግር አንድ አይደለም መቶ የሚደርስ ችግር ነው ያለበት ይህንን
ችግር ለመፍታት የክልሉ መንግስት ፣ የክልሉ ጣና ኤጄንሲ ፣ የክልሉ አካባቢ
ጥበቃ ቢሮ ፣ የክልሉ መሬት አስተዳደር ፣ የክልሉ ግብርና ቢሮ ፣ የአባይ ተፍሰስ
ቢሮ ፣ በተፈጥሮ ሀብት ጉዳይ ላይ የሚሰሩ የውጭ ድርጂቶች ፣ ሲቪክ
ማህበራት እና ህብረተሰቡ በጋራ ተረባርበው በዘላቂነት ሲሰሩ ብቻ እንጂ ለውጥ የሚመጣው ለአንድ ተቋም ብቻ ሰጥቶ የሚመጣ ለውጥ አይኖርም።
ለምሳሌ፦
- ከመሬት አስተዳደር ፣ አስተዳደር አካላትና ፣ ከጣና ኤጀንሲ እና ከግብርና
ቢሮው ጋር ሁኖ በጋራ እስከ ጣና ሀይቁ ድረስ የሚታረሰውን እርሻ ካላስቆሙት
እና የእርከን ስራውን በጋራ ካላሰሩት እንዴት ደለልን መከላከል ይቻላል??
- በቂ የሰው ሀይል ቅጥር ክልሉ ለጣና ኤጀንሲ ቀጥሮ ካልሰጠ በ 7 ሰወች
እንዴት ጣና ሀይቅን መታደግ ይቻላል??
- ባለሀብቱ እና ድርጂቶች ጣና ሀይቅን ሲደለድሉ እና መጫወቻ ሲያደርጉት
የክልሉ መንግስት ፣ አካባቢ ጥበቃና ጣና ኤጀንሲ በጋራ ካልሰሩ አንድ ቢሮ
በምን አቅሙ ነው የሚያስቆማቸው?
ማሳሰቢያ- የጣና ሀይቅ ጉዳይ መቸም የማንደራደርበት የአይን ብሌናችን መሆኑ
ታውቆ ሀይቁ የገጠመውን ውስብስብ ችግር እንዲፈታ የክልሉ መንግስት
በየደረጃው ካሉ አካላት ጋር መነጋገር እና ወደ ስራ መግባት ይጠበቅበታል
እንላለን።
#Metages_Ethio
ጣና ከዛሬ ነገ ህመሙ እያገረሸበት ይሻለዋል ስንል እየባሰበት ምንም መፍትሄ አጥቶ ተቀምጧል።
የአማራ ክልል መንግስት ጩኸቱ ሲበዛበት የጣና ሀይቅና ሌሎች ውሀማ አካላት ጥበቃ ኤጀንሲ በሚል የራሱ ተቋም አቋቁሞ ከ 6 ያልበለጡ ባለሙያወችን ቀጥሮ አንድ ሁለት መኪና ገዝቶ ከዚህ በኋላ አልሰማቹህም ብሎ ፊቱን አዙሯል።
የጣና ሀይቅ ችግር አንድ አይደለም መቶ የሚደርስ ችግር ነው ያለበት ይህንን
ችግር ለመፍታት የክልሉ መንግስት ፣ የክልሉ ጣና ኤጄንሲ ፣ የክልሉ አካባቢ
ጥበቃ ቢሮ ፣ የክልሉ መሬት አስተዳደር ፣ የክልሉ ግብርና ቢሮ ፣ የአባይ ተፍሰስ
ቢሮ ፣ በተፈጥሮ ሀብት ጉዳይ ላይ የሚሰሩ የውጭ ድርጂቶች ፣ ሲቪክ
ማህበራት እና ህብረተሰቡ በጋራ ተረባርበው በዘላቂነት ሲሰሩ ብቻ እንጂ ለውጥ የሚመጣው ለአንድ ተቋም ብቻ ሰጥቶ የሚመጣ ለውጥ አይኖርም።
ለምሳሌ፦
- ከመሬት አስተዳደር ፣ አስተዳደር አካላትና ፣ ከጣና ኤጀንሲ እና ከግብርና
ቢሮው ጋር ሁኖ በጋራ እስከ ጣና ሀይቁ ድረስ የሚታረሰውን እርሻ ካላስቆሙት
እና የእርከን ስራውን በጋራ ካላሰሩት እንዴት ደለልን መከላከል ይቻላል??
- በቂ የሰው ሀይል ቅጥር ክልሉ ለጣና ኤጀንሲ ቀጥሮ ካልሰጠ በ 7 ሰወች
እንዴት ጣና ሀይቅን መታደግ ይቻላል??
- ባለሀብቱ እና ድርጂቶች ጣና ሀይቅን ሲደለድሉ እና መጫወቻ ሲያደርጉት
የክልሉ መንግስት ፣ አካባቢ ጥበቃና ጣና ኤጀንሲ በጋራ ካልሰሩ አንድ ቢሮ
በምን አቅሙ ነው የሚያስቆማቸው?
ማሳሰቢያ- የጣና ሀይቅ ጉዳይ መቸም የማንደራደርበት የአይን ብሌናችን መሆኑ
ታውቆ ሀይቁ የገጠመውን ውስብስብ ችግር እንዲፈታ የክልሉ መንግስት
በየደረጃው ካሉ አካላት ጋር መነጋገር እና ወደ ስራ መግባት ይጠበቅበታል
እንላለን።
#Metages_Ethio
BY የኢትዮጵያ ታሪክና ጥበቦች



Share with your friend now:
tg-me.com/ethiopiahistorywisdom/1211